በበጀት ዝግጅትና አስተዳደር መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) በበጀት ዝግጅትና አስተዳደር መመሪያ ዙሪያ ለኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የስራ አመራር አባላትና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች የግማሽ ቀን ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
Find all the entertainment you need for all ages on this island, where the fun doesn't cease and boredom retreats.