Skip to main content

Vacancy

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ሥነ-ልክ እንስቲትዩት ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል

ማሳሰቢያ-

  1. ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት ይችላሉ፡፡
  2. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል፡፡
  3. 2015 . ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ ተወዳዳሪዎች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. አድቫንስድ ዲፕሎማና የቴክኒክና ሙያ ሰርተፊኬት ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ወይም COC ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል።
  6. አመልካቾች ለሚያቀርቡት የትምህርት ማንኛውም ማስረጃ ህጋዊነት ኃላፊነት ይወስዳሉ።
  7. ለፈተና ለሚመለመሉ አመልካቾች ፈተና የሚሰጥበት ቀንና ቦታ በማስታወቂያ የሚገለፅ ይሆናል።
  8. ይህንን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ https://forms.gle/LqREjJukAa8f935k9

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን