Skip to main content
Search
English
አማርኛ
Main navigation
About Us
About EMI
Core Business Areas
EMI Quality Policy
Organizational Structure
Management Members
Research
Ongoing Researchs
Completed Researchs
Training and Consultancy
Training
Calibration
Scientific Equipments
Consultancy Service
Calibration
Scientific Equipments
Calibration & Maintenance
Calibration
In house Service
On Site Services
Mobile Service
Accredated Scops
EMI Accredited scopes
Mass
Pressure
Electrical
Tempreture
Scientific Equipments Maintenance Service
Quality Management System
Publications
News
Events
Tenders
Vacancy
Resources
Plan and Report
Photo & Video Gallarey
Contact Us
EMI e-Services
News
Home
News
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ዛሬ ብሔራዊ የጥራት መንደርን መረቁ::
ህዳር 14/2017 ዓ.ም - ኢ.ስ.ኢ በአፍሪከ ደረጃ በአይነቱና በሚሰጠው አገልግሎት ልዩ የሆነና የተለያዩ የጥራት መሠረተ ልማቶችን አንድ አካቶ የያዘው ብሔራዊጥራት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በይፋ ተመርቋል።
25 Nov, 2024
0 Comments
የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አነስተኛ ገቢ ላላቸው ሠራተኞች የበዓል ስጦታ አበረከተ፡፡
አዲስ አበባ ጳጉሜ 4 ቀን 2016 ዓ.ም /ኢስኢ/ የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር በሰጡት አቅጣጫ መሰረት አዲስ ዓመትንና ጳጉሜ 4 "የህብር ቀን" ምክንያት በማድረግ አነስተኛ ገቢ ላላቸው አርባ ለሚሆኑ የተቋሙ ሠራተኞች ለበዓል መዋያ የሚሆን ዘይትና ዱቄት በስጦታ አበርክቷል፡፡
10 Sep, 2024
0 Comments
ኢንስቲትዩቱ ለግንባር ቀደም ሠራተኞች የዕውቅናና ሽልማት ሥነ-ስርዓት አካሄደ፡፡
ነሐሴ 21/2016 ዓ.ም /ኢስኢ/ የኢትዮጵያን ይግዙ በሚል መሪ ቃል ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከነሐሴ 19-23/2016 ዓ.ም ያዘጋጀውን የንግድ ሳምንት ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት በ2016 በጀት ዓመት የጎላ አስተዋፅዖ ላበረከቱ ምስጉን ሠራተኞች የዕውቅናና ሽልማት ሥነ-ስርዓት አካሂዷል፡፡
29 Aug, 2024
0 Comments
የኢትዮጵያን ምርትና አገልግሎት መግዛት ዕድገትን ለማፋጠን ያግዛል ተባለ፡፡
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም /የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያን ምርትና አገልግሎት መግዛት የውጭ ምንዛሬን ከማዳን ባሻገር የግሉን የንግድ ዘርፍ ያበረታታል፣ የሀገርንም ዕድገት ያፋጥናል ሲሉ "የኢትዮጵያን ይግዙ" በሚል መሪ ቃል በተከፈተው
26 Aug, 2024
0 Comments
"የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡
ነሐሴ 17-2016 ዓ.ም ኢስኢ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች "የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት እንጦጦ ፓርክ አካባቢ በመገኘት አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡
26 Aug, 2024
0 Comments
17ኛውን የአፍሪካ አህጉር የሥነ-ልክ ተቋም ስብሰባ የሚካፈል ልዑክ ወደ ኬንያ ማምራቱ ተገለፀ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) 17ኛውን የአፍሪካ አህጉር የሥነ-ልክ ተቋም ስብሰባ ለመካፈል በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍቅረዓብ ማርቆስ የተመራ ልዑክ በዛሬው እለት ከአቻ የሥነ-ልክ ተቋም አመራሮች እና ቴክኒካል ኮሚቴዎች ጋር በጋራ እና በአህጉር አቀፍ የሥነ-ልክ ጉዳዮች ላይ በናይሮቢ ኬንያ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል።
30 Jul, 2024
0 Comments
Current page
1
Page
2
Page
3
Page
4
Next page
Next ›
Last page
Last »