themes/custom/conbiz News | EMI Skip to main content

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሠራተኞች 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል አከበሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች በህብረት ችለናል! በሚል መሪ ቃል 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡

Ethiopian Metrology Institute and German Institute of Metrology held a discussion on a project planned.

A.A, March 20204 (EMI) The Ethiopian Institute of Metrology (EMI) and the German Institute of Metrology (PTB) recently engaged in discussions.

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሴት ሰራተኞች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አከበሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 02/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሴት ሰራተኞች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በጉብኝትና ውይይት መድረክ አክብረዋል፡፡

በበጀት ዝግጅትና አስተዳደር መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) በበጀት ዝግጅትና አስተዳደር መመሪያ ዙሪያ ለኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የስራ አመራር አባላትና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች የግማሽ ቀን ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው::

ጥር 29/2016 ኢስኢ • ሃብት የመፍጠር ጉዟችን እና • በኢትዮጵያ አገልጋይና ስልጡን ሲቪል ሰርቪስ በሚሉ ርእሶች ላይ ያተኮረ የመላው ሰራተኛ የስልጠና መድረክ ዛሬ ረቡዕ ጥር 29 ቀን 2016 ዓ.ም ተጀምሯል።

አራቱ የጥራት መሰረተ ልማት ተቋማት ያዘጋጁት የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20 /2016 ዓ.ም (ኢስኢ) አራቱ የጥራት መሰረተ ልማት ተቋማት ያዘጋጁትና አምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች የተሳተፉበተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ሐሙስ ሕዳር 22 ቀን 2016ዓ.ም በጅማ ከተማ ተካሂዷል፡፡