Skip to main content
Search
English
አማርኛ
Main navigation
About Us
About EMI
Core Business Areas
EMI Quality Policy
Organizational Structure
Management Members
Research
Ongoing Researchs
Completed Researchs
Training and Consultancy
Training
Calibration
Scientific Equipments
Consultancy Service
Calibration
Scientific Equipments
Calibration & Maintenance
Calibration
In house Service
On Site Services
Mobile Service
Accredated Scops
EMI Accredited scopes
Mass
Pressure
Electrical
Tempreture
Scientific Equipments Maintenance Service
Quality Management System
Publications
News
Events
Tenders
Vacancy
Resources
Plan and Report
Photo & Video Gallarey
Contact Us
EMI e-Services
News
Home
News
የኢትዮጵያን ምርትና አገልግሎት መግዛት ዕድገትን ለማፋጠን ያግዛል ተባለ፡፡
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም /የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያን ምርትና አገልግሎት መግዛት የውጭ ምንዛሬን ከማዳን ባሻገር የግሉን የንግድ ዘርፍ ያበረታታል፣ የሀገርንም ዕድገት ያፋጥናል ሲሉ "የኢትዮጵያን ይግዙ" በሚል መሪ ቃል በተከፈተው
26 Aug, 2024
0 Comments
"የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡
ነሐሴ 17-2016 ዓ.ም ኢስኢ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች "የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት እንጦጦ ፓርክ አካባቢ በመገኘት አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡
26 Aug, 2024
0 Comments
17ኛውን የአፍሪካ አህጉር የሥነ-ልክ ተቋም ስብሰባ የሚካፈል ልዑክ ወደ ኬንያ ማምራቱ ተገለፀ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) 17ኛውን የአፍሪካ አህጉር የሥነ-ልክ ተቋም ስብሰባ ለመካፈል በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍቅረዓብ ማርቆስ የተመራ ልዑክ በዛሬው እለት ከአቻ የሥነ-ልክ ተቋም አመራሮች እና ቴክኒካል ኮሚቴዎች ጋር በጋራ እና በአህጉር አቀፍ የሥነ-ልክ ጉዳዮች ላይ በናይሮቢ ኬንያ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል።
30 Jul, 2024
0 Comments
የኢንስቲትዩቱ አመራሮችና ሠራተኞች በ2017 በጀት ዕቅድ እና በጊዜ አጠቃቀም ዙሪያ ውይይት አካሄዱ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች በ2017 በጀት ዕቅድ፣ በጊዜ አጠቃቀም፣ መልካም ሥነ-ምግባር እና ለጥናትና ምርምር የተቋሙን ነባራዊ ሁኔታ በማስመልከት በአዳማ ከተማ ውይይት አድርገዋል፤የአዳማ ጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪንም ጉብኝተዋል፡፡
02 Jul, 2024
0 Comments
የሀገር ውስጥ የህክምና ግብዓት ምርትና የኢኖቬሽን አውደ ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት እና ከሀገር ውስጥ የህክምና ግብዓት አምራች ማህበራት ጋር በመተባበር ከሰኔ 15-20/2016 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ አውደርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ እያካሄደ ይገኛል፡፡
28 Jun, 2024
0 Comments
ኢንስቲትዩቱ “ለተሻለ ነገ ዛሬ እንለካለን” በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፉን የሥነ-ልክ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች አከበረ፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም አቀፉን የሥነ-ልክ ቀን “ለተሻለ ነገ ዛሬ እንለካለን” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብረዋል፡፡
03 Jun, 2024
0 Comments
የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሠራተኞች የዘጠኝ ወር የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄዱ፡፡
የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች የተቋሙን የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ አካሂደዋል፡፡
18 Apr, 2024
0 Comments
በቂ ክህሎትና መልካም ስነ-ምግባር ያለው ባለሙያ ለማፍራት የተቋም ባህልና የሠራተኞች ባህሪ ግንባታ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነ ተጠቆመ፡፡
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 07/2016 ዓ.ም /ኢስኢ/ በስነ-ምግባራዊ አመራር፣ በካሊብሬሽን አገልግሎት አሰጣጥ፣ በትራንስፖርት ስምሪት መመሪያ እንዲሁም በስነ-ምግባር ኮድ መመሪያ ዙሪያ የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የሥራ ኃላፊዎች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡
17 Apr, 2024
0 Comments
የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሠራተኞች 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል አከበሩ፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች በህብረት ችለናል! በሚል መሪ ቃል 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡
08 Apr, 2024
0 Comments
Ethiopian Metrology Institute and German Institute of Metrology held a discussion on a project planned.
A.A, March 20204 (EMI) The Ethiopian Institute of Metrology (EMI) and the German Institute of Metrology (PTB) recently engaged in discussions.
27 Mar, 2024
0 Comments
Pagination
Previous page
‹‹
Page 2
Next page
››
Subscribe to News