አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች በህብረት ችለናል! በሚል መሪ ቃል 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች በህብረት ችለናል! በሚል መሪ ቃል 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡
The Ethiopian Institute of Metrology (EMI) and the German Institute of Metrology (PTB) recently engaged in discussions r
መሪ ቃሉን "ሴቶችን እናብቃ፤ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ!" ያደረገውና ቁጥራቸው ከስድሳ በላይ የሆኑ ሴት የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች የተካፈሉበት የጉብኝትና ውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡
ስልጠናውን የሰጡት በኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ በጀት ዲቪዥን ኃላፊ አቶ ዳዊት ብርሃኑ ሲሆኑ የበጀት ዝግጅትና አስተዳደር መመሪያን አስመልክተው ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
መድረኩን በንግግር የከፈቱትና የእንኳን ደህና መጣችሁ መልክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሙሉጌታ ደርበው እንዳሉት “ስልጠና ስልጡን እንሆን ዘንድ መልካም ነው” ልንሰለጥን ተገናኝተናል። በዚህም
ግንዛቤ ማስጨበጫውን በንግግር የከፈቱት የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ መዓዛ አበራ እንደተናገሩት የጥራት መሰረተ ልማት ተቋማት በአንድ የተሳተፉበት ፕሮግራም መዘጋጀቱ ሕብረተሰቡም ሆነ ደንበኞች የየተቋማቱን ኃላፊ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩትና በአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ትብብር የተዘጋጀውና በሳይንስ መሳሪያዎች ስልጠናና ምክር ዳይሬክቶሬት በአናሎግና ድጂታል ኤሌክትሮኒክስ ዙሪያ ሲሰጥ የ
ዓርብ የካቲት 22/2016ዓ.ም ኢሥኢ ጀግኖቹ የኢትዮጵያ ልጆች(አባቶቻችን) የዛሬ አንድመቶ ሃያ ስምንት ዓመት በአድዋ ተራሮች ተዋግተው በትዕቢት፣በጉራና በእብሪት ተወጥሮ የመጣን የነጭ አክራሪ ኃይል አይቀጡ በመቅጣት የዓለምን የፖሊቲ
ጉብኝቱ ያተኮረው በኢንስቲትዩቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና እየተገነቡ የሚገኙ ህንፃዎች ያሉበትን ደረጃ መገምገም ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 02/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት በሳይንስ መሣሪያዎች ቴክኒክና ምህድስና ዳይሬክቶሬት ምርምር በተደረገባቸው ሁለት የጥናት ፕሮፖዛሎች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ የጥናት ፕሮፖዛሎቹ ‘De