Skip to main content

በሁሉም ዘርፍ የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

አዲስ አበባ፡ የካቲት 29/2017 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሰራተኞች በአለም ለ114ኛ በአገራችን ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ "ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን /ማርች 8 በዛሬው ዕለት አክብረዋል፡፡

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራርና ሠራተኞች የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄዱ፡፡

አዲስ አበባ፡ መጋቢት፡ 29/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራርና ሠራተኞች መጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዋና ዋና የተግባራት አፈፃፀምን ገምግመዋል፡፡

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዶክተር ካሳሁን ጎፌ በዘጠኝ ወሩ ከፍተኛ አፈፃፀም መመዝገቡን ገለፁ፡፡

አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ፡ 1/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት "ቀጣናዊ ትስስርና ዓለማቀፋዊ ተወዳዳሪነት ለንግድ ዘርፍ እድገት!" በሚል መሪ ቃል የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል፡፡

PAQI Policy Council Delegation Conducts Strategic Visit to EMI

Addis Ababa, Ethiopia 05 March 2025 (EMI). A high-level delegation from the Pan African Quality Infrastructure (PAQI) Policy Council visited the Ethiopian Metrology Institute (EMI).

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ዛሬ ብሔራዊ የጥራት መንደርን መረቁ::

ህዳር 14/2017 ዓ.ም - ኢ.ስ.ኢ በአፍሪከ ደረጃ በአይነቱና በሚሰጠው አገልግሎት ልዩ የሆነና የተለያዩ የጥራት መሠረተ ልማቶችን አንድ አካቶ የያዘው ብሔራዊጥራት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በይፋ ተመርቋል።

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አነስተኛ ገቢ ላላቸው ሠራተኞች የበዓል ስጦታ አበረከተ፡፡

አዲስ አበባ ጳጉሜ 4 ቀን 2016 ዓ.ም /ኢስኢ/ የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር በሰጡት አቅጣጫ መሰረት አዲስ ዓመትንና ጳጉሜ 4 "የህብር ቀን" ምክንያት በማድረግ አነስተኛ ገቢ ላላቸው አርባ ለሚሆኑ የተቋሙ ሠራተኞች ለበዓል መዋያ የሚሆን ዘይትና ዱቄት በስጦታ አበርክቷል፡፡