Skip to main content

አራቱ የጥራት መሰረተ ልማት ተቋማት ያዘጋጁት የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20 /2016 ዓ.ም (ኢስኢ) አራቱ የጥራት መሰረተ ልማት ተቋማት ያዘጋጁትና አምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች የተሳተፉበተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ሐሙስ ሕዳር 22 ቀን 2016ዓ.ም በጅማ ከተማ ተካሂዷል፡፡

በአናሎግና ድጂታል ኤሌክትሮኒክስ ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው ሁለተኛው ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩትና በአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ትብብር የተዘጋጀውና በሳይንስ መሳሪያዎች ስልጠናና ምክር ዳይሬክቶሬት በአናሎግና ድጂታል ኤሌክትሮኒክስ ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው ሁለተኛው ዙር ስልጠና ተጠናቋል፡፡

አንድመቶ ሃያስምንተኛው የአድዋ ድል በዓል በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ተከበረ፡፡

ዓርብ የካቲት 22/2016ዓ.ም ኢሥኢ ጀግኖቹ የኢትዮጵያ ልጆች(አባቶቻችን) የዛሬ አንድመቶ ሃያ ስምንት ዓመት በአድዋ ተራሮች ተዋግተው በትዕቢት፣በጉራና በእብሪት ተወጥሮ የመጣን የነጭ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት አደረጉ፡፡

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 05/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡

ኢንስቲትዩቱ በሁለት የጥናት ፕሮፖዛሎች ላይ ውይይት አካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 02/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት በሳይንስ መሣሪያዎች ቴክኒክና ምህድስና ዳይሬክቶሬት ምርምር በተደረገባቸው ሁለት የጥናት ፕሮፖዛሎች ላ

የኢፊዲሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሄዱ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 25/2015 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢፊዲሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሂደዋል፡፡