የሀገር ውስጥ የህክምና ግብዓት ምርትና የኢኖቬሽን አውደ ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት እና ከሀገር ውስጥ የህክምና ግብዓት አምራች ማህበራት ጋር በመተባበር ከሰኔ 15-20/2016 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ አውደርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ እያካሄደ ይገኛል፡፡
themes/custom/conbiz