በአናሎግና ድጂታል ኤሌክትሮኒክስ ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው ሁለተኛው ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩትና በአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ትብብር የተዘጋጀውና በሳይንስ መሳሪያዎች ስልጠናና ምክር ዳይሬክቶሬት በአናሎግና ድጂታል ኤሌክትሮኒክስ ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው ሁለተኛው ዙር ስልጠና ተጠናቋል፡፡
themes/custom/conbiz