Skip to main content

በቂ ክህሎትና መልካም ስነ-ምግባር ያለው ባለሙያ ለማፍራት የተቋም ባህልና የሠራተኞች ባህሪ ግንባታ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነ ተጠቆመ፡፡

አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 07/2016 ዓ.ም /ኢስኢ/ በስነ-ምግባራዊ አመራር፣ በካሊብሬሽን አገልግሎት አሰጣጥ፣ በትራንስፖርት ስምሪት መመሪያ እንዲሁም በስነ-ምግባር ኮድ መመሪያ ዙሪያ የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የሥራ ኃላፊዎች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሠራተኞች 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል አከበሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች በህብረት ችለናል! በሚል መሪ ቃል 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡

Ethiopian Metrology Institute and German Institute of Metrology held a discussion on a project planned.

A.A, March 20204 (EMI) The Ethiopian Institute of Metrology (EMI) and the German Institute of Metrology (PTB) recently engaged in discussions.

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሴት ሰራተኞች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አከበሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 02/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሴት ሰራተኞች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በጉብኝትና ውይይት መድረክ አክብረዋል፡፡

በበጀት ዝግጅትና አስተዳደር መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) በበጀት ዝግጅትና አስተዳደር መመሪያ ዙሪያ ለኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የስራ አመራር አባላትና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች የግማሽ ቀን ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው::

ጥር 29/2016 ኢስኢ • ሃብት የመፍጠር ጉዟችን እና • በኢትዮጵያ አገልጋይና ስልጡን ሲቪል ሰርቪስ በሚሉ ርእሶች ላይ ያተኮረ የመላው ሰራተኛ የስልጠና መድረክ ዛሬ ረቡዕ ጥር 29 ቀን 2016 ዓ.ም ተጀምሯል።