2ኛው ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያን ይግዙ የንግድ ሳምንት ኤክስፖ ከነሀሴ 24-29/2017 ዓ.ም
የ2ኛው ሀገራዊ የንግድ ሳምንት ወሳኝ ኹነቶች "የኢትዮጵያን ይግዙ!" በሚል መሪ ሀሳብ ከነሐሴ 24-29/2017 ዓ.ም በሚካሄደው ሀገራዊ የንግድ ሳምንት የሀገራችንን የንግድ ስርዓት ለማዘመን እና የሀገር በቀል ምርቶችን ግብይት ተደራሽነት ለማሳደግ የሚያስችሉ ኹነቶች ይከናወናሉ።
event end
የ2ኛው ሀገራዊ የንግድ ሳምንት ወሳኝ ኹነቶች "የኢትዮጵያን ይግዙ!" በሚል መሪ ሀሳብ ከነሐሴ 24-29/2017 ዓ.ም በሚካሄደው ሀገራዊ የንግድ ሳምንት የሀገራችንን የንግድ ስርዓት ለማዘመን እና የሀገር በቀል ምርቶችን ግብይት ተደራሽነት ለማሳደግ የሚያስችሉ ኹነቶች ይከናወናሉ።