Skip to main content

ኢንስቲትዩቱ “ለተሻለ ነገ ዛሬ እንለካለን” በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፉን የሥነ-ልክ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች አከበረ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም አቀፉን የሥነ-ልክ ቀን “ለተሻለ ነገ ዛሬ እንለካለን” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብረዋል፡፡

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሠራተኞች የዘጠኝ ወር የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄዱ፡፡

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች የተቋሙን የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ አካሂደዋል፡፡

በቂ ክህሎትና መልካም ስነ-ምግባር ያለው ባለሙያ ለማፍራት የተቋም ባህልና የሠራተኞች ባህሪ ግንባታ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነ ተጠቆመ፡፡

አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 07/2016 ዓ.ም /ኢስኢ/ በስነ-ምግባራዊ አመራር፣ በካሊብሬሽን አገልግሎት አሰጣጥ፣ በትራንስፖርት ስምሪት መመሪያ እንዲሁም በስነ-ምግባር ኮድ መመሪያ ዙሪያ የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የሥራ ኃላፊዎች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሠራተኞች 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል አከበሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች በህብረት ችለናል! በሚል መሪ ቃል 13ኛውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምስረታ በዓል በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡

Ethiopian Metrology Institute and German Institute of Metrology held a discussion on a project planned.

A.A, March 20204 (EMI) The Ethiopian Institute of Metrology (EMI) and the German Institute of Metrology (PTB) recently engaged in discussions.

የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሴት ሰራተኞች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አከበሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 02/2016 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሴት ሰራተኞች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በጉብኝትና ውይይት መድረክ አክብረዋል፡፡