Skip to main content
Search
English
አማርኛ
Main navigation
About Us
About EMI
Core Business Areas
EMI Quality Policy
Organizational Structure
Management Members
Research
Ongoing Researchs
Completed Researchs
Training and Consultancy
Training
Calibration
Scientific Equipments
Consultancy Service
Calibration
Scientific Equipments
Calibration & Maintenance
Calibration
In house Service
On Site Services
Mobile Service
Accredated Scops
EMI Accredited scopes
Mass
Pressure
Electrical
Tempreture
Scientific Equipments Maintenance Service
Quality Management System
Publications
News
Events
Tenders
Vacancy
Resources
Plan and Report
Photo & Video Gallarey
Contact Us
EMI e-Services
News
Home
News
በሁሉም ዘርፍ የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡
አዲስ አበባ፡ የካቲት 29/2017 ዓ.ም (ኢስኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ሰራተኞች በአለም ለ114ኛ በአገራችን ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ "ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን /ማርች 8 በዛሬው ዕለት አክብረዋል፡፡
10 Apr, 2025
0 Comments
የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራርና ሠራተኞች የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄዱ፡፡
አዲስ አበባ፡ መጋቢት፡ 29/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራርና ሠራተኞች መጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዋና ዋና የተግባራት አፈፃፀምን ገምግመዋል፡፡
10 Apr, 2025
0 Comments
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዶክተር ካሳሁን ጎፌ በዘጠኝ ወሩ ከፍተኛ አፈፃፀም መመዝገቡን ገለፁ፡፡
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ፡ 1/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት "ቀጣናዊ ትስስርና ዓለማቀፋዊ ተወዳዳሪነት ለንግድ ዘርፍ እድገት!" በሚል መሪ ቃል የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል፡፡
10 Apr, 2025
0 Comments
PAQI Policy Council Delegation Conducts Strategic Visit to EMI
Addis Ababa, Ethiopia 05 March 2025 (EMI). A high-level delegation from the Pan African Quality Infrastructure (PAQI) Policy Council visited the Ethiopian Metrology Institute (EMI).
07 Mar, 2025
0 Comments
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ዛሬ ብሔራዊ የጥራት መንደርን መረቁ::
ህዳር 14/2017 ዓ.ም - ኢ.ስ.ኢ በአፍሪከ ደረጃ በአይነቱና በሚሰጠው አገልግሎት ልዩ የሆነና የተለያዩ የጥራት መሠረተ ልማቶችን አንድ አካቶ የያዘው ብሔራዊጥራት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በይፋ ተመርቋል።
25 Nov, 2024
0 Comments
የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አነስተኛ ገቢ ላላቸው ሠራተኞች የበዓል ስጦታ አበረከተ፡፡
አዲስ አበባ ጳጉሜ 4 ቀን 2016 ዓ.ም /ኢስኢ/ የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር በሰጡት አቅጣጫ መሰረት አዲስ ዓመትንና ጳጉሜ 4 "የህብር ቀን" ምክንያት በማድረግ አነስተኛ ገቢ ላላቸው አርባ ለሚሆኑ የተቋሙ ሠራተኞች ለበዓል መዋያ የሚሆን ዘይትና ዱቄት በስጦታ አበርክቷል፡፡
10 Sep, 2024
0 Comments
Current page
1
Page
2
Page
3
Page
4
Page
5
Next page
Next ›
Last page
Last »